Search results for - addis ababa

  • የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂካል ጥናቶች ተቋም

    Governmental Organizations

    Ethiopian Foreign Relations Strategic Studies Institute (EFRSSI) is an autonomous strategic studies institution established by the Ethiopian Federal Council of Ministers Regulation number 347/2015, which was adopted on 2nd October 2015.

    011 553 1955
  • የኢትዮጵያ ጄኔራል ኢንስታሌሽን ሳፕላይ ኃ.የተ.የግ.ማ.

    Import

    የኢትዮጵያ ጄኔራል ኢንስታሌሽን ሳፕላይ ኃ.የተ.የግ.ማ. በአዲስ አበባ ኢትዮጲያ የሚገኝ ሲሆን ድርጅታችን በቤት መናፈሻ ፣ እንዲሁም በወጥ ቤት እቃዎች ላይ የሚሰራ ድርጅት ነው

    011 126 4294
  • የኢትዮጲያ የጤና መድህን ኤጀንሲ

    Governmental Organizations

    የጤና መድህን ስርዓትን ለማስፈፀም ቀልጣፋና ብቃት ያለው አሰራር በመዘርጋት፣ የአባላት መዋጮን በማሰባሰብና በማስተዳደር ሁሉን አቀፍ የሆነ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ሽፋን እና ተደራሽነት ቀጣይነት ባለው መልኩ ለዜጎች መሰጠቱን ማረጋገጥ፡፡

    011 553 6294
  • የኢትዩጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን

    P.O.Box 1165
    Governmental Organizations

    የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 55/14 መሠረት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 የተቋቋመ ሕገ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ ተጠሪነቱም በቀጥታ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ ተልዕኮ "በሰብአዊ መብቶች የተሟላ ህዝባዊ ግንዛቤ በመፍጠር፤ በመብቶች አያያዝ ወቅታዊ ሁኔታ ተከታታይ ክትትልና ጥናቶች በማከናወን የሚመለከታቸውን ወገኖች በማማከር፤ መብቶቹ ተጥሰውም ሲገኙ የእርምት እርምጃዎች በሚመለከታቸው አካላት እንዲወሰዱ በማድረግ እንዲሁም ለመብት ጥሰት ተጋላጭ ለሆኑ ሴቶች፣ ህፃናት እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ-ትኩረት ስጥቶ በመንቀሳቀስ ሕገ መንግስታዊ መብቶችና ነፃነቶች መከበራቸውን በውል ማረጋገጥ"፡፡ ራዕይ "በ2017 ሰብአዊ መብቶችን ማክበር እና ማስከበር የቻለ ጠንካራ ተቋም ተፈጥሮ ማየት"፡፡ እሴቶች • በተሟላ የስራ ነፃነት ተልዕኳችንን እንወጣለን! • ተደራሽነትን፣ አሳታፊነትንና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ብዝሃነትን እናከብራለን! • ውጤታማ፣ ቀልጣፋ እና ወጪ ቆጣቢ አሠራርን እናስፍናለን! • አግልግሎት አሰጣጣችንን በግልጽነትና ተጠያቂነት አግባብ እንፈጽማለን! • የህግ የበላይነትን በማክበር እናገለግላለን! • ብዝኃነትን እናከብራለን! የኮሚሽኑ ዋና ዋና ሥልጣን እና ተግባር  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ሕገ መንግስት ውስጥ የተደነገጉት ሰብአዊ መብቶች በማንኛውም ዜጋ፣ በመንግስት አካላት፣ በፖለቲካ ድርጅቶች፣ በሌሎች ማህበራት እንዲሁም በባለስልጣኖቻቸው መከበራቸውን ማረጋገጥ፤  በመንግስት የሚወጡ ሕጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ እንዲሁም ትእዛዞች በሕገ መንግስቱ ከተረጋገጡ የዜጎች ሰብአዊ መብቶች ጋር የማይቃረኑ መሆናቸውን ማረጋገጥ፤  ሕብረተሰቡ ስለሰብአዊ መብቶች በቂ ዕውቀት ኖሮት መብቱን የማክበርና የማስከበር ባህል እንዲያዳብር መገናኛ ብዙሃንንና የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ማስተማር፤  የሰብአዊ መብት መጣስ ቅሬታዎች ሲቀርቡለት ወይም በራሱ አነሳሽነት ምርመራ ማካሄድ፤  ነባር ሕጎች እንዲሻሻሉና አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ፖሊሲዎች እንዲቀየሱ ሀሳብ ማቅረብ፤  በሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ የምክር አገልግሎት መስጠት፤  ለዓለምአቀፍ አካላት በሚቀርቡ የሰብአዊ መብቶች ሪፖርቶች ላይ አስተያየት መስጠት፤  ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች መተርጎምና ማሰራጨት፤ እና  ኮሚሽኑ የተሰጠውን ዓላማ ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባሮችን የመፈጸም ስልጣን አለው፡፡

    011 550 4029 www.ehrc.org.et
  • የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

    Governmental Organizations

    የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የተለያዩ የአገሪቱ ሥነምህዳሮች መሰረት በማድረግ የተቋቋሙ 16 የፌደራል ግብርና ምርምር ማዕከላት የተለያዩ የግብርና ምርምር ሥራዎችን የሚያከናውን ሲሆን በመጀመሪያው የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ኢንስቲትዩቱ 878 ቴክኖሎጂዎችን ያቀረበ ሲሆን፤ለአገር ውስጥ ኢንዱስትሪ ግብዓት ሊሆኑ የሚችሉና ከውጭ የሚገባ ምርትን ለመተካት የሚያስችሉ የተለያዩ ዝርያዎችን በማቅረብና ባለ ፋብሪካዎችንና አምራቾችን በማስተሳሰር ለአግሮ ኢንዱስትሪ ልማት አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ምርምሩ የዓለም ገበያ የሚፈልገውን ጥራት የሚያሟሉና የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኙ ቴክኖሎጂዎችን በማቅረብ ለውጭ ምንዛሬ ግኝት አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡ በቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ፕሮግራም ለ497,219 ተጠቃሚዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂን በማስተዋወቅ ፍላጎት መፍጠር የተቻለ ሲሆን በመነሻ ቴክኖሎጂ አቅርቦት ረገድም ባለፉት 4 ዓመታት ከ 53,830.57 ኩንታል በላይ መነሻ ዘር በማቅረብ ለምርጥ ዘር አቅርቦት ጉልህ አስተዋፅኦ አድርጓል፡

    011 646 2633 http://www.eiar.gov.et/
  • የኢትዮጵያ መድን ድርጅት (ዋና መስሪያ ቤት)

    P.O. Box 2545

    የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ለሕይወትዎ፣ለንብረትዎና ለህጋዊ ኃላፊነትዎ የተሟላ የመድን ሽፋን ለመስጠት ዝግጁ ነው::

    011 551 7974 www.eic.com.et
  • ETHIOPIAN INTELLECTUAL PROPERTY OFFICE

    የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት

    011 553 4969