Search results for - dessie

  • DAYNAMIC ELECTRONICS SERVICE

    Electronics

    033 111 9560
  • DEAR SHOP

    Consumer Goods

    033 111 5056
  • የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር

    የትናንቷ መንቆረር የአሁኗ ደብረ ማርቆስ የተቆረቆረችው ከዛሬ 163 ዓመት በፊት በደጃዝማች ተድላ ጓሉዘመነ መንግስት በ1845 ዓ.ም ነበር፡፡ ንጉስ ተ/ሃይማኖት በ1872 ዓ.ም ጥር ወር ከነገሱ ከሁለት አመት በኋላ በ1874 ዓ.ም የደብረ ማርቆስ ቤተክርስቲያን ሲተከል ይፋ የሆነው የደብረ ማርቆስ መጠሪያነት በንጉሱም ሆነ በደርግ ዘመነ መንግስት የቀጠለ ሲሆን በተለይ የቀበሌ አስተዳደሮች ባልተቋቋሙበት በጥንቱ ጊዜ ሰፈሮች የየራሳቸው መጠሪያ እንደነበራቸው የከተማዋ የእድሜ ባለፀጋዎች ይናገራሉ፡፡ በዚያን ዘመን የነበረው የከተማዋ ስሪት /አስተዳደር/ ዘውዳዊ ስርዓትን የተከተለ በመሆኑ ለደጃዝማች፣ ለፊታውራሪና ለሌሎችም ሹማምንቶች እና መኳንንቶች ማህበራዊ አገልግሎት የሚያቀርቡ ሰዎች በከተማው ውስጥ የየራሳቸው መንደርና ሰፈር ተሰጥቷቸው ነበር፡፡ የሰፈር ስያማዎችም በመቅቱ የነበረውን አጠቃላይ ማህበራዊ አገልግሎት መሰረት በማድረግ የተሰጣቸው ነበር፡፡ በንጉሱ ዘመን የጐጃም ጠቅላይ ግዛት ዋና ከተማ በመሆን ያገለገለችው ደብረ ማርቆስ “ካህን ሰፈር” “ፈረስ ቤት” “ቅሬ ሰፈር” ነጋሪት መች ሰፈር” “ሠፊ ሰፈር” “ተልባ ሰፈር” “ደመራ ሰፈር” “ሀይሉ ገበያ/ማክሰኝን ሰፈር” “ግምጃ ቤት” ና “ባሶ በር” አብማና ድብዛ የሚባሉ የመንደር መጠሪያ ስያሜዎች የነበሯት ሲሆን አሁን ከተማዋ በ7 ቀበሌ አስተዳደሮች የተዋቀረች ከመሆኗ ጋር ተያይዞ በፊት የነበሩ የሰፈር ስያሜዎች ከጥቂቶቹ በቀር ብዙዎችን ስያሜዎች የከተማው ህብረተሰብ በተለይም የአሁኑ ትውልድ ሲጠቀምባቸው አይታይም፡፡

    058 771 4141
  • የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር

    Governmental Organizations

    የትናንቷ መንቆረር የአሁኗ ደብረ ማርቆስ የተቆረቆረችው ከዛሬ 163 ዓመት በፊት በደጃዝማች ተድላ ጓሉዘመነ መንግስት በ1845 ዓ.ም ነበር፡፡

    058 771 4141
  • ደጀን ኦይል ሊቢያ ነ/ማ/አ/መ/ጣ

    Gas

    058 776 0089
  • DEMISSEW ALEMU GARAGE

    Garage

    033 111 6034
  • DESSIE BETESEB DRUG VENDER

    Pharmacies

    033 111 1046